ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኝ ቅንጡ አፓርትመንት በብስራተ ገብርኤል for sale & price in Ethiopia

Price : 32,558,400.00 ETB

Description

በብስራተ ገብርኤል ግንባታው 90% የደረሰው በድንቅ ዲዛይንና በሚገርም የግንባታ ፍጥነት እየተገነባ የሚገኘውን ቅንጡ አፓርትመንት በማስታወቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል። መኝታና የካሬ ስፋት ባለ ሁለት: 171ካሬ : 172.53ካሬ ባለ ሶስት መኝታ :226 ካሬ :228ካሬ ቅድመ ክፍያ: 30% ቀሪው በ12 ወር መረከቢያ ጊዜ :12ወር  በህንፃዎቻችን ላይ ያሉ ተጨማሪ አገልግሎቶች* ▬▬▬▬▬▬▬▬▬●●▬ ሁለት ደረጃቸውን የጠበቁ ሊፍቶች አውቶማቲክ ጀነሬተር የመኪና ማቆሚያ ቦታዎች ( ፓርኪንግ)   ዘመናዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ለተለያዩ አገልግሎት ሰገነት ለበለጠ መረጃ 091*******/096*******

Share this with your friends